It was a pleasure to meet with Mr. Sergey Lavrov, Minister of Foreign Affairs of the Russian Federation, and his delegation this evening, during which our discussions focused on bilateral relations and exploring new opportunities for cooperation.
Strengthening domestic production through our own capabilities is the foundation of our economic independence and our sovereignty.
Today, we visited the Yo Holding charcoal factory in the Gamo Zone, which began operations last year. By supplying the needs of our industries with locally produced products, the factory has replaced imports and reduced the need for foreign products. It has also created employment opportunities for local residents.
Our journey to develop our country’s natural resources through hard work and domestic investment will continue with renewed determination. In doing so, we will strengthen our economic sovereignty.
ETHIOPIA KEEPS DELIVERING!
Today, we inaugurated the Arba Minch Conference Resort, another magnificent outcome of our 'Dine for Generation' initiative. This modern resort features state-of-the-art infrastructure, including a conference hall capable of hosting over 1,300 people and a unique floating restaurant on the lake. It will strengthen our vision of making Ethiopia a hub for international forums by expanding conference tourism beyond our capital city, while creating vast employment opportunities for local residents.
I call upon all our citizens, the diaspora, and the international community to visit and experience this new jewel of our nation, and to take part in this new chapter of Ethiopia's tourism and conference sector!
ኢትዮጵያ ማከናወኗን ቀጥላለች!
ዛሬ ያስመረቅነው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የ‘ገበታ ለትውልድ’ መርሃ-ግብራችን ያፈራው ሌላኛው ታላቅ ስኬት ነው። ይህ ዘመናዊ ሪዞርት ከ1,300 በላይ ሰዎችን የሚያስተናግድ የስብሰባ አዳራሽና በሐይቅ ላይ የተገነባ ልዩ ተንሳፋፊ ሬስቶራንትን ያካተተ ሲሆን፤ ከመዲናችን ባሻገር የኮንፈረንስ ቱሪዝምን በማስፋፋት ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የማድረግ ርዕያችንን ያጠናክራል፤ ለአካባቢው ማኅበረሰብም ሰፊ የሥራ ዕድል ፈጥሯል።
መላው የሀገራችን ሕዝብ፣ ዳያስፖራውና የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ይህንን አዲስ የሀገራችንን ዕንቁ ስፍራ በመጎብኘትና በመጠቀም፣ የኢትዮጵያን አዲስ የቱሪዝምና የኮንፈረንስ ምዕራፍ በጋራ እንድንቋደስ ጥሪዬን አቀርባለሁ!
#EthiopiaDelivers #MeetInEthiopia
ARBA MINCH CONTINUES TO FLOURISH AS A SOURCE OF DEVELOPMENT!
Today, we visited the Kuriftu Resort and Spa in Arba Minch, which is being developed on a 52,000-square-meter site. This major project includes 53 luxury villas and will create permanent employment opportunities for more than 300 citizens. Investments like this clearly demonstrate the significant contribution the private sector can make by building upon the infrastructure established by the Medemer government.
I call on both domestic and international investors to actively engage in Ethiopia and invest in major projects like this, which will elevate our country’s tourism potential to a new level.
#EthiopiaDelivers #InvestInEthiopia
አርባ ምንጭ፤ የልማት ምንጭነቷ እየጎመራ ቀጥሏል!
በአርባ ምንጭ ከተማ በ52,000 ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ያረፈውን የኩሪፍቱ ሪዞርት እና ስፓ ዛሬ ጎብኝተናል።
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት 53 ቅንጡ ቪላዎችን ያካተተ ሲሆን፣ ከ300 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይፈጥራል። መሰል ኢንቨስትመንቶች የመደመር መንግሥት የገነባቸውን መሠረተ-ልማቶች ተከትሎ የግሉ ዘርፍ ማበርከት የሚችለውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው።
የሀገራችንን የቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግሩ መሰል ታላላቅ ፕሮጀክቶች ላይ፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በስፋት እንዲሰማሩና መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪዬን አቀርባለሁ!
Ethiopia’s tourism is soaring! Welcoming over 1.4 million international visitors, the nation generated a spectacular $5.2 billion in foreign exchange revenue during the 2025/26 fiscal year.
#Visit_Ethiopia 🇪🇹
@Landoforigins
I am pleased to see the steady progress of the Chano–Chencha Road Project. The 29-kilometer project, comprising the 22-kilometer Chano–Chencha road and the 7-kilometer Ezo–Gircha branch road, is advancing well, with 13.3 kilometers already completed. Once finished, it will improve connectivity, make travel easier, and support local economic development. I look forward to its successful completion.
During the visit, we also reviewed the renovated Dorze Lodge, a community-led tourism destination that has been thriving since 2005. Perched on a cool, mountainous ridge spanning 40,000 square meters, this remarkable site offers breathtaking panoramic views of Lakes Abaya and Chamo, together with the natural wonder known as God’s Bridge.
The continued development of road infrastructure alongside tourism sites like Dorze Lodge will help unlock the region’s immense economic and cultural potential. I invite our citizens, Ethiopians in the diaspora, and travelers from around the world to visit and experience this extraordinary natural beauty and rich cultural heritage.
የቻኖ-ጨንጫ መንገድ ፕሮጀክት የደረሰበትን ፈጣን የግንባታ ሂደት ዛሬ ተመልክተናል። የ22 ኪሎ ሜትር የቻኖ-ጨንጫ መንገድ እና የ7 ኪሎ ሜትር የኤዞ-ጊርጫ ቅርንጫፍ መንገድን የያዘው የ29 ኪሎ ሜትር ፕሮጀክት በጥሩ አፈጻጸም ላይ ሲሆን፣ 13.3 ኪሎ ሜትር ስራው ተጠናቋል። የመንገዱ ስራ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ የማኅበረሰቡን ትስስር ይበልጥ ያጠናክራል፣ ንግድ እና ጉዞን ያቀላጥፋል፣ እንዲሁም የአካባቢውን የኢኮኖሚ ልማት ያፋጥናል።
በዚሁ ጉብኝታችን፣ ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ በማህበረሰቡ ጠንካራ መሪነት የያዘውና የታደሰውን የዶርዜ ሎጅ የቱሪዝም መዳረሻ ጎብኝተናል። በ40 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ፣ በቀዝቃዛውና ሰንሰለታማ የተራራ ጋራ ላይ ያረፈው ይህ አስደናቂ ሥፍራ፣ የአባያና ጫሞ ሐይቆችን እንዲሁም “የእግዜር ድልድይ” ተብሎ የሚጠራውን የተፈጥሮ ድንቅ ዕይታ በአንድ ላይ በግልጽ የሚያሳይ ውብ ገጽታን ይሰጣል።
እንደ ዶርዜ ሎጅ ያሉ መሰል የቱሪስት መዳረሻዎች ጎን ለጎን የሚከናወነው የመንገድ መሠረተ-ልማት መስፋፋት፣ ስፍራው ያለውን እጅግ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የባህል አቅም ሙሉ በሙሉ አውጥቶ ለመጠቀም በእጅጉ ያግዛል። በመሆኑም፣ በሃገር ውስጥ እና በውጭ ሃገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የዲያስፖራ አባላት፣ እንዲሁም ከመላው ዓለም የሚመጡ ጎብኚዎች ይህንን አስደናቂ የተፈጥሮ ውበትና የበለጸገ የባህል ሐብት እንዲጎበኙና የታሪኩ ተጋሪ እንዲሆኑ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
The primary goal of our Corridor Development Program is to make the lives of our citizens more comfortable and modern. The Corridor Development Project we visited in Arba Minch includes modern asphalt roads, street lighting, and digital display screens. The completed corridor infrastructure has now been put into service and has begun providing benefits to the public.
Our efforts to ensure our cities are more livable by integrating high-quality modern infrastructure with green development will continue with even greater commitment
የዜጎችን አኗኗር ምቹ እና ዘመናዊ ማድረግ የኮሪደር ልማት መርሃ-ግብራችን ዋነኛ ግብ ነው።
ያየነው የአርባ ምንጭ ከተማ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት፤ ዘመናዊ የአስፋልት መንገድ እና መብራቶችን እና ዲጂታል ስክሪኖችን ያካተተ ሲሆን በተጠናቀቁት የኮሪደር ስራዎች ላይ አገልግሎቱ ተጀምሯል።
ጥራቱን የጠበቀ ዘመናዊ መሠረተ-ልማትን ከአረንጓዴ ልማት ጋር በማስተሳሰር የከተሞቻችንን ምቹነት የማረጋገጥ ስራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል!
“Where there is cleanliness, there is health; where there is food, there is health; where there is proper order, there is peace. These issues deserve the highest priority. They can transform the lives of our citizens, improve our way of life, and have the power to take Ethiopia to the level of progress and development we aspire to achieve.”
''ንጽህና ካለ ጤና አለ፤ ምግብ ካለ ጤና አለ፤ የተስተካከለ ኦርደር ካለ ሰላም አለ። እነዚህ ጉዳዮች ከፍተኛ ግምት ሊሰጣቸው ይገባል። የዜጎቻችንን ሕይወት ይቀይራሉ፤ የአኗኗር ዘዬአችንን ያሻሽላሉ፤ ኢትዮጵያን ወደ ምናስበው ከፍታ ወደ ምናስበው መሻሻል የመውሰድ አቅም አላቸው''።
Halimah Yacob, from a cleaning lady to the President of Singapore, raised Singapore's per capita income to 90,000 dollars. She is a Muslim mother of five children, married to a Yemeni, and made Singapore's passport one of the most powerful passports in the world.
"ቅርስ የምናስመልስና የምንጠብቅ እንጂ የምናፈርስ አይደለንም" @AbiyAhmedAli
The Government of 🇪🇹 is committed to restoring and protecting the heritage, rather than tearing it down.
@selamawit_kassa@Endegena1_q